የሀገር መከላከያ ሠራዊት የማምረት ዐቅሙን አጠናክሮ በዘላቂነት የሀገርን ሉዐላዊነትን ማስጠበቅ በሚያስችል ቁመና ላይ እንዲገኝ ሪፎርም መጀመሩ ይታወቃል:: የተጀመረው ሪፎርም ትልቅ መሠረት እየጣለ መሆኑንን ዛሬ ሆሚቾ የአሙኒሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪን በመጎብኘት አይተናል:: መከላከያ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን በማምረት በዚህም የራሱን ቁመና አጠናክሮ ወትሮ ዝግጁነቱን በማሳደግ፣ በምርምር የሚልቅበት መሠረታዊ ሪፎርም መጀመሩን አይቻለሁ:: ይሄን አጠናክረን በመቀጠል መከላከያችን ሁለንተናዊ የተቋም ቁመና እንዲኖረው ቀጣይ ስራዎች ይሰራሉ::

It is known that the Ethiopian National Defense Forces have begun to reform and strengthen their production capacity to maintain our country's sovereignty in a sustainable manner. We witnessed that today as we visited Homicho Ammunition Engineering Industry. The ENDF’s capacity to manufacture international standard products and strengthen its readiness based on adequate research is evident. We will continue to build on these efforts.
The Best Dell Monitor for Your Needs