የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ውስጥ እያካሄደ ያለውን ለውጥ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላት ጋር ለመጎብኘት በመቻሌ እጅግ ደስተኛ ነኝ፡፡ በባዮሴፍቲ እና ባዮ ሴኪዩሪቲ ላይ ባተኮረ ዘመናዊ የአቪዬሽን እየተገነባ ያለው መሠረተ ልማት፤ አዲስ ተርሚናል ፣ የክብር እንግዳ መቀበያ ሳሎን፣ የቢዝነስ ላውንጅ እና ሌሎች ተቋማትን ይዟል፡፡

Pleased to witness with the Council of Ministers the transformation taking place within Bole International Airport by the Ethiopian Airlines Group. A modern aviation infrastructure has taken shape featuring a new terminal, VIP terminal section, business lounge and other facilities with an overall focus on biosafety and biosecurity.
Top 5 Best Zoom Cameras