ዜጎች ተገቢውን የጤና አገልግሎት ያገኙ ዘንድ ተደራሽነቱን ማስፋት በእጅጉ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው። ዛሬ ጠዋት የሮሀ የሕክምና ማዕከል ሰፊ ፕሮጀክት የግንባታ ሥራ መጀመሩ፣ ለዚሁ ቀዳሚ ተግባር የተሰጠውን ትኩረት ያመላክታል። ተጨማሪ 1,200 አልጋዎችን የሚኖሯቸውን 5 ሆስፒታሎች የሚያካትተው የሕክምና ማዕከል ተገንብቶ ሲጠናቀቅ፣ ኢትዮጵያ በሕክምና ቱሪዝም በኩልም ተፈላጊ እንድትሆን ያደርጋታል።

Advancing healthcare for citizens is a critical priority. The Roha Medical center mega project construction launch this morning demonstrates commitment to this priority. With 5 hospitals of more 1,200 beds, when completed the medical center will enable Ethiopia to become a medical tourism hotspot as well.
How to Save Live Photo as Video