የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የከተማ መኖሪያ ቤት እጥረትን ለማቃለል የሚያደርጋቸውን ጥረቶች በማየቴ ደስተኛ ነኝ። በስድስት ወራት ውስጥ በ3 ሄክታር መሬት ላይ በ16 ሕንፃዎች 500 ቤቶችን በ3 ቢሊየን ብር ገንብተዋል። የከተማ የመኖሪያ ፍላጎትን ለማሟላት፣ መንግሥት እንደዚህ ያሉ ተቋማቶን ማጠናከሩን ይቀጥላል።

Pleased to see the progress of the Federal Housing Corporation’s efforts in addressing urban housing shortages. In six months 500 houses have been built in 16 blocks on 3 hectares of land at a cost of Birr 3 billion. The government will continue developing such facilities to meet urban housing needs.
The Art of Instagram Captions: Writing Engaging and Authentic Descriptions