This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያ ዓባይ ወንዝን ለልማቷ ስታውል፣ በታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት የማስከተል ፍላጎትም ዕቅድም የላትም። ባለፈው ዓመት የተገኘው ከፍተኛ የዝናብ መጠን የሕዳሴውን ግድብ የመጀመሪያ ዙር ሙሌት እውን ያደረገ ሲሆን፣ የግድቡ መኖር በራሱ ጎረቤት ሀገራችን ሱዳን በጎርፍ እንዳትጥለቀለቅ በአስተማማኝ ሁኔታ ተከላክሎላታል። ኢትዮጵያ ሁለተኛው የውኃ ሙሌት ከመቀጠሉ በፊት፣ አዲስ በተጠናቀቁት የውኃ መውረጃዎች አማካኝነት ባለፈው ዓመት ከተገደበው ተጨማሪ ውኃን የምትለቅቅ ሲሆን፣ መረጃንም ታጋራለች። ሁለተኛው ሙሌት የሚከናወነው ከፍተኛ የዝናብ መጠን በሚገኝባቸው የሐምሌ/ነሐሴ ወራት በመሆኑ፣ ሱዳን በጎርፍ እንዳትጥለቀለቅ ለመከላከል ይጠቅማታል።

Ethiopia, in developing Abbay River for its needs, has no intention of causing harm to lower riparian countries. Heavy rains last year enabled successful first filling of the GERD while the presence of the GERD itself has undoubtedly prevented severe flooding in neighboring Sudan. Ahead of the second filling, Ethiopia is releasing more water from last year storage through newly completed outlets & sharing information. The next filling takes place only during heavy rainfall months of July/August, ensuring benefits in reducing floods in Sudan.
Best Bluetooth Speaker Sound Quality