ያለፉት ሦስት ዓመታት የውሃ፣ የመስኖ እና የኢነርጂ ዘርፍ #የኢትዮጵያብልጽግናራዕይ ዐበይት የስኬት ምዕራፎች መሰረታዊ ፍላጎቶችን በማሟላት ዜጎቻችን ክብራቸውን የጠበቀ ሕይወት እንዲኖሩ በማድረግ ላይ አትኩረዋል፡፡
Our #VisionForProsperity milestones of the past three years in the water, irrigation and energy sector is aimed at enabling a dignified life to our citizens by meeting basic needs.