ስኬት የትጋት ውጤት ነው። በ2011 #አረንጓዴዐሻራን ስናስጀምር በ4 ዓመታት ውስጥ 20 ቢልየን ችግኞችን ለመትከል ተነሣን። የ2013ን የተከላ ወቅት በምናጠናቅቅበት በዚህ ጊዜ፣ በ3 ዓመታት ውስጥ በአጠቃላዩ 18 ቢልየን ችግኞችን ተክለናል። በየምዕራፉ ከዓመታዊ ግባችን የበለጠ ውጤትን አስገኝተናል። #ኢትዮጵያ በሕዝቦቿ አንድነትና መልካም ፈቃድ ላይ ተመርኩዛ በሌሎች መስኮችም የድል ጎዳናን ይዛ ትገሰግሳለች!

Success is an outcome of diligence. We launched #GreenLegacy in 2019 aiming for 20bil seedlings in 4 years. As we wind down 2021 planting season, our 3 year total achievement is 18bil planted. At each juncture we have exceeded annual set targets. #Ethiopia will continue on this success trajectory in other areas building on the unity and positive goodwill of its people!
Twitter Analytics: Measuring and Optimizing Your Social Media Impact