የፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግን መልእክት ይዘው የመጡትን የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ቢሮ አባል ዋንግ ዪን ዛሬ አግኝቻለሁ። ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት።

Pleased to meet Mr Wang Yi, member of the Political Bureau of CPC Central Committee today. I received the message of President Xi Jinping. #Ethiopia remains committed to enhancing its strategic cooperation with China.
How to Make a Poster on Word