ለምግብ ዋስትና፣ ለስራ እድል ፈጠራ ብሎም ለአጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት አዲስ እና ጠንካራ አለምአቀፍ የግብርና የፋይናንስ ሞዴል አስፈላጊ ነው። ይህ በሁለተኛው የተባበሩት መንግስታት የምግብ ስርዓት ጉባኤ ወቅት አጽንዖት የሰጠሁት ቁልፍ ነጥብ ነው።

#ኢትዮጵያ ውስጥ ከፖሊሲ እና ስትራቴጂዎች ባለፈ የግብርና ልማትን ለማጎልበት አቅምን ማሳደግ፣ በምግብ ራስን መቻልን ማረጋገጥ ብሎም የአየር ንብረት ለውጥን የመዋጋት ዋና ዋና ግቦችን ይዘን በርካታ ጅምር ስራዎችን እየሰራን ነው።

A new and robust agricultural global financing model is essential for food security, job creation and economic growth. This is a key point I emphasized during the UN Food Systems Summit +2.

In #Ethiopia, beyond policies and strategies, we have been actively implementing numerous initiatives with the overarching goals of enhancing agricultural resilience, ensuring food self-sufficiency, and combating climate change.
How to Save Live Photo as Video