የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋን ዛሬ በጽሕፈት ቤታችን አግኝቼ ሰፊ ውይይት አድርገናል። የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የትብብር አድማስ በማስፋት ለኢኮኖሚ እድገታችን በኮንሴሽናል ፋይናንስ፣ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በኩል ጠንካራ የኢንቨስትመንት ፋይናንስ አቅርቦት እና የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳችንን የሚደግፍ የዘለቀ አስተዋፅዖ ይኖረዋል።

Pleased to receive World Bank President Ajay Banga today. The World Bank will be instrumental to our economic growth in expanding its scope of partnership with Ethiopia through increased concessional financing, robust investment financing through IFC and support for our homegrown economic reform agenda.
Guide on How to Download Instagram Videos Effortlessly