ውድ ወንድሜ እና ጓደኛዬ ሼክ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጣህ። እያደገ የመጣው የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በመከባበር እና ለጋራ እድገት የጋራ ራዕይ ላይ የተመሰረተ ነው። ዘላቂ ልማትን ለማስቀጠል ትብብራችንን እንቀጥላለን።

I welcome my dear brother and friend His Highness Sheikh Mohamed bin Zayed Al Nahyan to #Ethiopia. The growing relations between our two countries is rooted in deep mutual respect and a shared vision for mutual progress. We will continue collaborating in pursuit of sustainable development.
TikTok and Fitness: The Rise of Wellness Trends on the Platform