ወንድሜ ፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጊሌ በሱዳን ጉዳይ ላይ የተካሄደውን 41ኛውን የኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ በማስተናገዳቸው ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡፡ ኢትዮጵያ በሱዳን ያለው ግጭት በሰላም እንዲቋጭ የሚደረገውን ጥረት በፅኑ ትደግፋለች፡፡

I thank my brother President Ismaïl Omar Guelleh for hosting the 41st Extraordinary Session of the IGAD Assembly of Heads of State and Government on the Sudan. #Ethiopia remains committed to supporting a peaceful resolution to the conflict in the Sudan.
How to Cut in iMovie