በአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ በመላው የክልሉ አካባቢዎች በብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የተደረገውን ውይይት ተከትሎ ከሁሉም ዞኖች ከተወጣጡ ተወካዮች ጋር በክልሉ የገጠሙ ቁልፍ ጉዳዮችን አስመልክቶ ውይይት አድርገናል።
በቀረቡ በርካታ ጉዳዮች ላይ ምላሽ በመስጠት ለጋራ አላማ የጋራ ጥረት የማድረግን አስፈላጊነት በአፅንዖት አንስተናል።

Following region-wide discussions held in the Amhara Region, led by PP Executive Members, I have convened representatives from all zones of the region this morning to address critical current issues facing the region. Providing responses on a number of issues, we have underscored the importance of uniting efforts for a common purpose.
The Ultimate Guide to Microsoft Publisher