የጣልያንን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ለሁለት ቀን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጽያ እንኳን ደኅና መጡ። ጉብኝቱ የሁለቱን ሀገሮቻችንን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር አጋዥ ነው።
I welcome Italy’s Prime Minister Georgia Meloni on a two day official visit to #Ethiopia. The visit is instrumental in further strengthening the ties between our two countries.