የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀያሺ ዮሺማሳን ተቀብዬ አነጋግሪያለው። ኢትዮጵያ ከጃፓን ጋር ላላት ግንኙነት ትልቅ ቦታ ትሰጣለች:: በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጉዳዮች ላይ ለመተባበር ቁርጠኛ አቋምም አላት።
I welcome to #Ethiopia Hayashi Yoshimasa, Foreign Minister of Japan. Ethiopia attaches great importance to its relations with Japan and remains committed to cooperate on issues of mutual interest.