በፈጠራ የታገዙ መፍትሄዎችን ለማስገኘት በሶስትዮሽ ትብብር ይፋ የተደረገው በኢትዮዽያ በግብርና፣ በአግሮ ኢንዱስትሪ፣ በታዳሽ ኃይል፣ በዲጂታይዜሽን የልህቀት ማዕከላትን የመመስረት ስራ የአርሶ እና አርብቶ አደሮችን እና የገጠር ነዋሪዎችን ሕይወት ለማሻሻል ልዩ ዕድል ይዞ መጥቷል። ለቻይና መንግስት እና ለዩኤንአይዲኦ በዚህ እጅግ አስፈላጊ ሃሳብ ላይ በመተባበራቸው ላመሰግናቸው እፈልጋለሁ። የዩኤንአይዲኦ ዳይሬክተር ጀነራል ገርድ ሙለር ለኢትዮጵያ የልማት ስራ ላላቸው የፀና ድጋፍ በተለይ ላመሰግናቸው እፈልጋለሁ።

The Joint Declaration for Tripartite Cooperation on the Establishment of Centers of Excellence in Ethiopia, focusing on agriculture, agro-industries, renewable energy, and digitization, presents a unique opportunity for Ethiopia to enhance the livelihoods of farmers and rural communities through innovative solutions provided by these centers. I extend my gratitude to the Government of China and UNIDO for their pivotal role in facilitating this initiative. And special thanks to UNIDO’s Director General Gerd Muller for your continued commitment to #Ethiopia’s development.
How to Make a Poster on Word