Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
113K subscribers
5.1K photos
253 videos
63 links
ነጻነት ለህዝባችን - ብልጽግና ለአገራችን!

Bilisummaan uummata keenyaaf - badhaadhinni biyya keenyaaf!

Freedom to our People – Prosperity to our Nation!
Download Telegram
ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተ ሜሪ ካትሪን ፒ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርጌያለሁ። በሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ላይ ተወያይተናል።

I held a bilateral meeting with U.S Assistant Secretary of State, Mary Catherine Phee on the margins of the #AUSummit where we discussed progress made on implementation of the Peace Agreement.
የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደኅና መጡ:: ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ባደረግነው የሁለትዮሽ ውይይት በሰላም ስምምነቱ አተገባበር እንዲሁም የመንግሥታቱ ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ድጋፍ የበለጠ ማሳደግ በሚቻልበት ዙሪያ ተወያይተናል።

I welcome UNSG Antonio Guterres to #Ethiopia. We’ve discussed progress on the peace agreement during our bilateral meeting on the sidelines of the #AUSummit and how to further enhance the UNs support to Ethiopia.
ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ከፕሬዝዳንት ፌሊክስ ቲሼኬዲ፣ከፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና ከፕሬዝዳንት ኢቫሪስቴ ንዳዪሺሚዬ ጋር ተገናኝቻለሁ። በቀጣናዊ እና የጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል።

On the sidelines of the #AUSummit I have also met with President Paul Kagame, President Felix Tshisekedi, President Hassan Sheikh Mohamud and President Evariste Ndayishimiye during which we discussed regional and issues of mutual interest.
ከቻርለስ ሚሼል ጋር በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ወቅት ስለተገናኘን ደስ ብሎኛል። በሰላም ስምምነቱ ላይ በነበረው የመንግሥት ሚና፣ በልማት ሥራዎች እና በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ላይ ያተኮረ ውይይት አድርገናል።

Good to meet with Charles Michel on the sidelines of the #AUSummit. Our discussions focused on progress by the government on the peace agreement, development endeavors and Ethiopia-EU relations.
Top 5 Best Zoom Cameras