Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
114K subscribers
5.11K photos
255 videos
63 links
ነጻነት ለህዝባችን - ብልጽግና ለአገራችን!

Bilisummaan uummata keenyaaf - badhaadhinni biyya keenyaaf!

Freedom to our People – Prosperity to our Nation!
Download Telegram
#ኢትዮጵያ፦ ለሠራዊታችን ደም እንለግስ። የዐቅመ ደካሞችን ቤት እናድስ። #አረንጓዴዐሻራችንን እናሳርፍ። የግብርና ምርታማነታችንን በእጥፍ እናሳድግ። የየቢሮ ሥራችንን ዐቅምና ጊዜ ጨምረን እንሥራ፤ እያንዳንዳችን ከሚጠበቅብን በላይ ስንወጣ፣ ሁሉም ነገር ይስተካከላል!

#Ethiopia: Donate blood for the armed forces. Renovate the homes of those in need. Plant your #GreenLegacy print. Double down on agriculture productivity. When we each do our part, the whole comes together!
በቶኪዮ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ በሴቶች 10,000 ሜትር ሩጫ በአትሌት ለተሰንበት ግደይ የነሀስ ሜዳሊያ በማግኘቷ እንኳን ደስ አለን። ለቀሩት የወንዶች ማራቶን ተወዳዳሪዎቻችን መልካም ዕድል እመኛለሁ፡፡

Olompikii Tokiyoo irratti Itoophiyaan fiigicha meetira 10,000 warra dubaraatiin atileet Lattasanbat Gideeyiin medaaliyaa naasaa argachuusheetiin baga gammanne jechuun barbaada. Dorgoomtoota maaraatooniiwarra dhiiraa hafaniif carraa gaariin hawwa.
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራና ተከብራ ለዘላለም ትኑር!
‘ማድረግ እችላለሁ’ የሚለው የድል አድራጊዎች አመለካከት ነው! የ21 ዓመቷ ወጣት የአብሥራ ሺፈራው የዚህ ዓይነቱ የአሸናፊነት አመለካከት እና የጽናት ተምሳሌት ናት። ምንም ዓይነት ተግዳሮት ቢያጋጥማቸው በቆራጥነት የሚጸኑ እንዲህ ያሉ ወጣቶችን በማግኘቴ ደስ ብሎኛል።

An ‘I can do’ attitude is a victory attitude! Yeabsera Shiferaw, a young woman of 21 years, is the embodiment of such a winning attitude and resilience. Pleased to meet such young people who are determined against any odds.
“የውሸት ፀሐይ ሲጠልቅ የሤረኞች ወጥመድ ይበጠሳል!”
"ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ መቼም፣ የትም፣ በምንም" በሚል መሪ ቃል፣ የብሔራዊ ቴአትር፣ የኦሮሞ የባህል ማዕከልና የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች በወታደራዊ ማሠልጠኛዎች ተገኝተው ዝግጅቶችን አቅርበዋል። ኪነ ጥበብ ምንጊዜም ከኢትዮጵያ ጀግንነት ጋር ናት። ዝግጅቶቹን ላቀረቡ የኪነ ጥበብ ባለሞያዎች ምስጋናዬን አቀርባለሁ። ሌሎችም ከያንያን አርአያነታችሁን እንደሚከተሉ ተስፋ አደርጋለሁ።
How to Save Live Photo as Video