Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
110K subscribers
4.83K photos
240 videos
63 links
ነጻነት ለህዝባችን - ብልጽግና ለአገራችን!

Bilisummaan uummata keenyaaf - badhaadhinni biyya keenyaaf!

Freedom to our People – Prosperity to our Nation!
Download Telegram
ዜጎች ተገቢውን የጤና አገልግሎት ያገኙ ዘንድ ተደራሽነቱን ማስፋት በእጅጉ ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው። ዛሬ ጠዋት የሮሀ የሕክምና ማዕከል ሰፊ ፕሮጀክት የግንባታ ሥራ መጀመሩ፣ ለዚሁ ቀዳሚ ተግባር የተሰጠውን ትኩረት ያመላክታል። ተጨማሪ 1,200 አልጋዎችን የሚኖሯቸውን 5 ሆስፒታሎች የሚያካትተው የሕክምና ማዕከል ተገንብቶ ሲጠናቀቅ፣ ኢትዮጵያ በሕክምና ቱሪዝም በኩልም ተፈላጊ እንድትሆን ያደርጋታል።

Advancing healthcare for citizens is a critical priority. The Roha Medical center mega project construction launch this morning demonstrates commitment to this priority. With 5 hospitals of more 1,200 beds, when completed the medical center will enable Ethiopia to become a medical tourism hotspot as well.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሮሀ የሕክምና ማዕከል
Roha Medical Center
Congratulations to my brother President Ismail Omar Guelleh on your reelection. #Ethiopia wishes you and the great people of Djibouti prosperity and remains a constant partner and neighbor.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በኅብረት ጸንተን፣ ቆርጠን ከሠራን፣ ኢትዮጵያን አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት ማድረግ በእያንዳንዳችን እጅ ነው::
#የብልጽግናራእይ
ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለታላቁ የረመዳን ወር በሰላም አደረሳችሁ።

Hordoftoota Amantaa Islaamaa hunda, baga baatii Ramadaanaa guddichaan nagaan isin gahe.

I wish all followers of Islam a blessed Ramadan.
6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ሊከናወን ጥቂት ሳምንታት ብቻ ቀርተውታል። ዜጎች የመምረጥ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ይጠበቃል። የሕገ መንግሥታችን አንቀጽ 38 ሁሉም ኢትዮጵያዊ የመምረጥና የመመረጥ መብት እንዳለው ይደነግጋል። የሀገራችንን የነገ ዴሞክራሲ ለመወሰን፣ ዛሬ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርድ እናውጣ። ካርድ ለማውጣት ነገ አትበሉ፤ ነገ ከዛሬ ይጀምራል።

Filannoon marsaa 6ffaa adeemsifamuuf torban muraasa qofatu hafe. Lammiileen mirga dimookiraasii filachuusaaniitti fayyadamuun hirmaannaa ho’aa akka taasisan ni eegama. Heerri Mootummaa keewwatni 38 lammiileen Itoophiyaa hundi mirga filachuufi filatamuu akka qaban tumeera. Carraa dimokiraasii egeree biyya keenyaa murteessuuf har’a kaardii filannoo filattootaa haa baafannu. Kaardii filannoo borin baafadha hin jedhinaa, ka’umsi borii har’a.
በየካቲት ወር ከክልል ፕሬዚደንቶች እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ አመራሮች ጋር ካካሄድነው የበይነ መረብ ስብሰባ በመቀጠል፣ ዛሬ ክንውኖችን እና ተግዳሮቶችን ለመገምገም በድጋሚ ተገናኝተናል። የምርጫ ጣቢያዎች ዝግጁነት በአጥጋቢ ሁኔታ መከናወኑን ለማረጋገጥና መራጮች በቀሪው ጊዜ እንዲመዘገቡ ለማስቻል አቅጣጫዎችን አስቀምጠናል። ሁሉም ዜጎች በቀጣይ ቀናት የምርጫ ካርድ እንዲወስዱ አበረታታለሁ። የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ዴሞክራሲያዊነት ማረጋገጥ የሁላችንም ኃላፊነት ነው።

Following our February virtual meeting with regional presidents and the head of the National Elections Board of Ethiopia, we convened again today to review progress and challenges. Direction has been set to ensure preparedness at polling stations is finalized and voters registered within the remaining timeframe. I encourage all to register for their voting card in the coming days. Ensuring a democratic 6th national election is a responsibility for all.
ሕይወት ተፈራ "ምንትዋብ" የተሰኘ ታሪካዊ ልቦለድ አቅርባልናለች። እቴጌ ምንትዋብ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተነሡ ኃያላን ሴት መሪዎች አንዷ ናት። የሕይወት መጽሐፍ ያረፈበት መቼት ለዛሬው የሀገር ግንባታ ጉዟችን ብዙ ትምህርት ይሰጠናል። ከፍቅሩ፣ ከጠቡ፣ ከሽኩቻው፣ አንዱ ሲገነባ ሌላው ለማፍረስ ከሚጥረው፣ አንዱ ለሀገር ሌላው ለመንደር ከሚያስበው፤ ብዙ እንማርበታለን። ሕይወት ብዕርሽ አይንጠፍ።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የከተማ መኖሪያ ቤት እጥረትን ለማቃለል የሚያደርጋቸውን ጥረቶች በማየቴ ደስተኛ ነኝ። በስድስት ወራት ውስጥ በ3 ሄክታር መሬት ላይ በ16 ሕንፃዎች 500 ቤቶችን በ3 ቢሊየን ብር ገንብተዋል። የከተማ የመኖሪያ ፍላጎትን ለማሟላት፣ መንግሥት እንደዚህ ያሉ ተቋማቶን ማጠናከሩን ይቀጥላል።

Pleased to see the progress of the Federal Housing Corporation’s efforts in addressing urban housing shortages. In six months 500 houses have been built in 16 blocks on 3 hectares of land at a cost of Birr 3 billion. The government will continue developing such facilities to meet urban housing needs.
Samsung HW-B650: A Powerful Soundbar for an Immersive Audio Experience